1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ፖለቲካኬንያ

ወደ አገርቤት ከተመለሰች ቦኋላ የፋሽን ኩባንያ ባለቤትና ሥራ አስኪያጅ ሆናለች።

04:34

This browser does not support the video element.

ሰኞ፣ መስከረም 14 2016

እ.ኤ.አ በ2019 ወደ አገሬ ተመልሼ ለመምጣት ውሳኔ እንድደርስ ያደረገኝን የግል ተሞክሮ ፤ በዚያው ወቅት የማስተርስ ትምህርቴን ለማጠናቀቅ ወደ እንግሊዝ ሄጄ ነበር ከዚያ ቦኋላ ወደሃገሬ ተመለስኩ።

የቦትሰዋና ተወላጇ ሰቢን ሙጂ ማትካ ከ27 ዓመታት የእንግሊዝ አገር ቆይታ ቦኋላ ወደሃሯ ተመልሳለች። ወደ አገር ቤት ለመመለስ ብዙ ምክንያቶች ነበሯት።

ወደ አገርቤት ለመመለስ  ለሚያስብ ማንኛውም ሰው የምመክረው መጀመሪያ የትውልድ ሃገሩ ነባራዊ ሁኔታን መገንዘብ ያስፈልጋል። እኔ ለምሳሌ ወደአገርቤት ለመመለስ ያልተቸገርኩት ከቤተሰብ ጋር የነበረኝ ጥብ ቁርኝት ነው። አሁን ይህን ሕይወትን የሚቀይር ኩባንያ ለማንቀሳቀስ ብዙ ዕምቅ ሃብት አለኝ። ምንም ዓይነት ሐሳብ ቢኖራችሁ አውጡትና መክሩት የሚል ምክር ነው ያለኝ።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW